Announcement ለመደበኛ ሰልጣኞች በE-SCHOOL ዙሪያ ማስጨበጫ ስልጠና መርሀ-ግብር ተካሄደ፡፡

ለመደበኛ ሰልጣኞች በE-SCHOOL ዙሪያ ማስጨበጫ ስልጠና መርሀ-ግብር ተካሄደ፡፡

02nd July, 2025

ቀን ሰኔ 25/2017 /

ለመደበኛ ሰልጣኞች E-SCHOOL ዙሪያ ማስጨበጫ ስልጠና መርሀ-ግብር  ተካሄደ፡፡

የለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ ለመደበኛ ሰልጣኞች E-SCHOOL ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና መርሀ-ግብር አካሂዷል፡፡

ስልጠናውን የሰጡት የኮለጁ E-SCHOOL Focal Person የሆኑት አቶ ዳዊት ሙሉጌታ  ሲሆኑ  ስለ E-SCHOOL  ላይ  ሰፋ ያለ ማብራሪያ  የሰጡ ሲሆን  ሰልጣኞች  ወደፊት ማንኛውንም አገልግሎት  ማግነት የሚችሉት በዚሁ ሲስተም ላይ የተመዘገበ ሰልጣኝ  መሆኑን አውቆ ሁሉም የኮሌጁ ሰልጣኞች በሲስተሙ መመዝገብ እንዳለባቸው ገልፀዋል፡፡

በዛሬው ዕለት በተደረገው የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሀ- ግብር 59  97  አጠቃላይ  156 መደበኛ ሰልጣኞች ተገኝተዋል።

የኮሌጁ ዋና ዲን የሆኑት ታደሰ መኮንን (/) ዘመኑ  የዲጂታላዜሽን እንደመሆኑ መጠን  ሰልጣኞች በኮሌጁ የሚተላለፉ ምንኛውም መረጃዎችን ለማግኘት በሲስተሙ መመዝገብ  እንዳለባቸው ገልፀዋል።

‹‹የለሚ ኩራ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ ኮሙኒኬሽን››

.

Copyright © All rights reserved.

Created with